የመጽሐፍ ግምገማ

Authors

  • ጥላሁን በጅቷል ዘለለው Bahir Dar Univesity

Abstract

መስከረም ለቺሳ፣ (ኢ)ዩቶፕያ፣ ለእንግሊዝ መንግስታዊና ሃይማኖታዊ ተሃድሶ ምክንያት የኾነው የመካከለኛው ዘመን የኢትዮጵያ ሥርዓተ መንግሥትና የሕዝቧ አኗኗር፤ እውነተኛ “ኅዳሴ” ወይም “ተሃድሶ” ከምንታዌነት (Dualism) ወደተዋሕዶ (Unity) የሚደረግ ኹሉን አቀፍ ኅብረተሰባዊ የንስሓ ጉዞ መኾኑን የሚያሳይ ተጨባጭ እና ታሪካዊ ማስረጃ፤ የትርጉም ሥራና የምርምር ማስታወሻዎች፡፡ 2006 ዓ.ም. (2014 G.C.)፣ የገጽ ብዛት 348፣ ዋጋ 85 ብር (35 ዶላር)

Additional Files

Published

2024-10-23

How to Cite

ዘለለው ጥ. በ. (2024). የመጽሐፍ ግምገማ. Ethiopian Journal of Language, Culture and Communication, 1(2), 167–175. Retrieved from https://ejol.aau.edu.et/index.php/EJLCC/article/view/10506

Issue

Section

Book review