http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/issue/feed Ethiopian Journal of Languages and Literature 2024-03-15T09:33:04+00:00 Mersha Alehegne ejoll.chlsjc@aau.edu.et Open Journal Systems <p>The Ethiopian Journal of Languages and Literature (EJOLL) is published by the College of Humanities, Language Studies, Journalism and Communication, Addis Ababa University. It publishes original and review articles, book reviews and short communications in English, Amharic, Oromo and Tigrinya languages. </p> http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/article/view/8919 ሕይወት በባሕር ማዶ- በሐዋርያው ልጄ እና ህልመኛዋ እናት ልብ ወለዶች፦ ከሥርዓተ ጾታ ንድፈ ሐሳብ ዕይታ አንጻር 2023-09-20T17:50:24+00:00 Agaredech Jemaneh agaredech.jemaneh@aau.edu.et <p>አጠቃሎ:- ኢትዮጵያ በርካታ ዜጎቿ ወደ መዳረሻ አገራት መጉረፍ የጀመሩት ከ1970ዎቹ ወዲህ መሆኑን ጥናቶች ያመለክታሉ። ግዙፍ ቁጥር ያለውን ይህን ማኅበረሰብ በሚመለከት በሥነ ጽሑፍ ዘርፍ የሚደረጉ ጥናቶች አነስተኛነት ለዚህ ጥናት<span class="Apple-converted-space">&nbsp; </span>መደረግ ምክንያት ነው። ጥናቱ ያተኮረው በእታለም እሸቴ (ህልመኛዋ እናት 2004) እና በሒሩት ሐጎስ (ሐዋርያው ልጄ 2003) ልብ ወለዶች ሲሆን በልብ ወለዶቹ የታዩት የአጻጻፍ ስልቶች፣ የገጸ ባህርያት አሳሳልና የተንጸባረቁ ጭብጦች፣ የሥርዓተ ጾታ ንድፈ ሐሳብ (Theory of Gender) እና ማኅበረሰባዊ መስተጋብር (social construcioinism) ንድፈ ሐሳብን በመጠቀም ተተንትነዋል። መጻሕፍቱ የተመረጡት በአገርኛ ቋንቋ በሴቶች የተደረሱ በመሆናቸውና የሥርዐተ ጾታ ግንኙነትን ጉልህ ጭብጣቸው በማድረጋቸው ነው። በልብ ወለዶቹ ሦስት ዋና መልእክቶች ተላልፈዋል። በመነሻም ሆነ በመዳረሻ አገሮች በሴቶች ላይ ስለሚደርሱ<span class="Apple-converted-space">&nbsp; </span>የቤት ውስጥ ጥቃቶች፣ በተለምዶ የሴቶችና የወንዶች ተብለው የተወሰኑ ኃላፊነቶች ትምህርትና መልክዐ ምድራዊ ለውጥ የማይቀይራቸው መሆናቸው፣ በስደት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥንዶች የሚወለዱ ሕጻናት ስለሚያጋጥሟቸው በቤተሰብ ተቋም ውስጥ ለማደግ የማያስችሉ ሁኔታዎች መኖራቸው የትንታኔው ግኝቶች ናቸው። ደራስያቱ ተምሳሌታዊ አቀራረብን፣ ንግርንና ባህላዊ ክንውኖችን ለመልእክቶቻቸው ማስተላለፊያነት ተጠቅመዋል። የአተራረክ ስልቶቻቸው በምሳሌያዊ አነጋገሮች፣ በቁሳዊ ትእምርቶች፣ እንዲሁም በንግርና በምልሰት የታጀቡ ናቸው። በገጸ ባህርያቱ አሳሳል ረገድ ሴቶቹ ራሳቸውን ለአዲስ አካባቢ ሳያዘጋጁ ያደጉበትን ባህል አስጠብቀው ሲኖሩ፣ ወንዶቹሞ ደግሞ በቀላሉ አዲስ አካባቢን ሲላመዱ፣ ይህም ከቤተሰባቸው በአካልም በመንፈስም ሲለያያቸው ይታያል። ጥናቱ የሚከተሉትን ሁለት ጉዳዮች በምክረ ሐሳብነት ያቀርባል። የመጀመሪያው ሥነ ጽሑፍ ገሃዱን ዓለም በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚፈክር በመሆኑ ዘመናዊውን የስደት ባህርያት ነቅሶ ለማወቅ በዲያስፖራ ሥነ ጽሑፍ ላይ የሚደረጉ ጥናቶች በሰፊው መካሄድ አለባቸው። ሁለተኛው ደግሞ ተለዋዋጭ በሆነው ማኅበረሰባዊ እድገት ውስጥ ባህልንና ማንነትን መሠረት ባደረገ መልኩ የተለመደው የዲያስፖራ ብያኔ እንደገና ሊከለስ ይገባዋል። <span class="Apple-converted-space">&nbsp;</span></p> 2024-03-15T00:00:00+00:00 Copyright (c) 2020 Ethiopian Journal of Languages and Literature http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/article/view/8920 የሞት ፍልስፍና በተመረጡ የአማርኛ ግጥሞች ውስጥ 2023-09-20T18:00:40+00:00 Deslaegn Seyoum desephilo@gmail.com <p>አጠቃሎ፦ ይህ ጥናት ትኩረት ያደረገው ከአራት የግጥም ሥራዎች የተመረጡ አራት ግጥሞች ላይ ነው። ግጥሞቹ ነቢይ መኮንን፤ ፀሐይ መላኩ፤ አበባው መላኩና አንዷለም አባተ ጸጋዬ ገብረ መድኅንን ለመዘከር የገጠሟቸው ግጥሞች ናቸው። ግጥሞቹ ሊመረጡ የቻሉት ሞትን በፍልስፍና ዕይታ በማዬታቸው ለጥናቱ ጉዳይ ቀጥተኛ ተተኳሪ ሊሆኑ በመቻላቸው ነው። በጥናቱ የተፈተሹት፤ የተመረጡትም ጉዳይ-መር (purposive) ዘዴን በመጠቀም ነው። የጥናቱ ዓላማ ገጣሚዎቹ ምን ዓይነት የሞት ፍልስፍናን እንደሚከተሉ ማሳዬት ነው። በጥናቱ ማረጋገጥ እንደተቻለው አራቱ ገጣሚያን የተለያዩ የሞት ፍልስፍናዎችን ይከተላሉ። ፍልስፍናቸውም ‹ከሞት በኋላ ሕይወት› እና ‹ሞት የመጨረሻ› በሚሉት ሁለት ጥቅል የሞት ፍልስፍና ጥላዎች ውስጥ ማረፍ ቢችሉም ገጣሚያኑ የየራሳቸው ዝርዝር የሞት ፍልስፍና እንዳላቸው ማረጋግጥ ተችሏል።<span class="Apple-converted-space">&nbsp;</span></p> 2024-03-15T00:00:00+00:00 Copyright (c) 2020 Ethiopian Journal of Languages and Literature http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/article/view/8921 ግደ ጉማየ ኣብ ምግላፅ መንነት መዋቕራውን ኣገልግሎታዊ ለውጥን ኣብ ወጀራትን ራያን 2023-09-21T06:42:05+00:00 Haile Gezae haile.gezae@aau.edu.et <p>ፅሟቕ ሓሳብ: -እዚ መፅናዕቲ ኣብ ከባቢ ወጀራትን ራያን ብዘመናዊ ፅንሰ ሓሳባት መንነት ብምጥቃም ጉዕዞ ጉማየን ኣብ ከይዲ ዝተኸሰቱ መዋቕራውን ኣገልግሎታውን ለውጥታት ንምድህሳስ ይሙክር:፡ መንነት ዝፍጠረሎም መልዐሊ ምኽንያታት፣ ብመልክዕ ጉማየ ዝተንፀባረቑሎም መንገድታትን ከምኡ እውን ኣብ ከይዲ ታሪኽ ኣብ ልዕሊ ጉማየ ዝተኸሰቱ መዋቕራውን ተግባራዊ ግልጋሎታዊ ለውጥታትን ምርኣይ ድማ ቀንዲ ዕላምኡ እዩ። እዚ መፅናዕቲ ጉማየ ኣብ ምፍጣርን ምግላፅን መንነት ዝህልዎ ግደ ብምድህሳስ ሕዚ ዘለሉ ብርኪ ከመላኽት ይእምት። ጉማየ ኣብ ምግላፅ መንነት ዝጥቀመሎም ብዙሓት መንገድታት ከም ዘለውዎ እውን ተስተብሂልሉ ኣሎ። ትሕዝቶ እቲ ግጥሚ፣ ክዋንኡን ዜማኡን ኩሎም ሓቢሮም ኣብ ምግላፅን ምፍጣርን መንነት ትእምርታዊ ውክልና ብምውሳድ ቀንዲ መብሃሊ መንገዲታት ኮይኖም ንረኽቦም። እቲ መፅናዕቲ፣ ጉማየ ማሕበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ዓሌታዊ ዝብሃሉ መዋቕራትን መስርሓትን ብምድናቕ፣ ብምውቃስን ብምእራምን ኣብ ምቕራፅ ሕብረተሰባዊ መስተጋብር ናይ ባዕሉ ግደ<span class="Apple-converted-space">&nbsp; </span>ከም ዝፃወት የርኢ። ብዝተትሓሓዘ ድማ ኣብ ከይዲ ታሪኽ፣ ጉማየ ብዙሓት መዋቕራውን ኣገልግሎታውን ለውጥታት ሓሊፉ ኣብዚ ሕዚ ዘለሉ ደረጃ ጥበባዊ ምዕባለ ይርከብ።</p> 2024-03-15T00:00:00+00:00 Copyright (c) 2023 Ethiopian Journal of Languages and Literature http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/article/view/8925 A Discourse Stylistic Analysis of Daba Wayessa’s Short Story ‘Dungoo’ Halkan Sanaa 2023-09-21T07:01:51+00:00 Asefa Debisa Lammessa handhuuraaroobaa@gmail.com <p>This study explored discourse stylistics used in Afan Oromo short story <em>‘Dungoo’</em> <em>Halkan Sanaa.</em> The role of creative work is important for the overall life of a people. So, Oromo short stories are being written and used by the people. But criticism of short stories has been limited and the emphasis on the part of writers and researchers on criticizing short stories using discourse stylistics is insufficient. This study was conducted to contribute to fill the gap in the analysis of short stories written in Afan Oromo. It is qualitative research and analytical in its approach. The data used for the research is taken from the short story <em>‘Dungoo’ Halkan Sanaa</em>. Textual analysis has been employed for collecting and examining data from the selected text. The analysis revealed that the author’s repetition of words for cohesion has created parallel ideas with the negative-positive restatement. It also strengthened the bonds between the textual ideas. Besides, the sociolinguistic code shows that the cultural attitude of the society is constructed and maintained by the female character by demonstrating the socio-cultural context of the society in actions and words. The writer also used maxims in the characters’ utterances with the cooperative principle of speech that flouts the quality, relation, manner and quantity maxims.<span class="Apple-converted-space">&nbsp;</span></p> 2024-03-15T00:00:00+00:00 Copyright (c) 2023 Ethiopian Journal of Languages and Literature http://ejol.aau.edu.et/index.php/EJOLL/article/view/8926 Mata-duree: Sirna Gadaafi Finnaa: Falaasama Xabboo Oromoo Wayyoomsa Diinagdee Keessatti 2023-09-21T07:10:37+00:00 Gemechu Dadi gemedadi@gmail.com <p><strong>Xeerara: </strong>Qorannoon kun hariiroo Sirna Gadaafi finnaa (falaasama wayyoomsa diinagddee) ibsurratti xiyyeeffata. Yaada kana galmaan ga’uufis qorannoon kun mala qorannoo akkamtaafi mala iddatteessuu mit-carraa-hammargeefi iyyafannootti dhimma baheara. Af-gaafii, marii-gareefi sakattaan galmeewwanii ammoo meeshaalee funaansa raga qorannoo kanaa turan. Akka argannoo qorannoo kanaatti, yadrimeen finna ((economic) development) jedhu utubaalee Sirna Gadaa afran keessaa tokko. Falaasamni Sirna Gadaa wayyoomsa diinagdee biyyaa keessatti gahee guddaa qabaataa kan ture ta’us, lafa xiyyeeffannoo qorannoo osoo hin ta’in turee jira. Yaadrimeen “finna” jedhus iccitii haqummaa (equity) kan qabeenya eebba qabu, ifaajaan horatamefi dhaluu danda’u jechuu akka taa’e qorannoon kun adda baasee jira. Akkasumas, Sirni Gadaa akkuma siyaasa, hawaasummaafi amantiitti, finnaa (misooma diinagdee) fis umurii (age-set)fi gitaa (Gada Grade)n<span class="Apple-converted-space">&nbsp; </span>waan mijeessu qaba. Kun ammoo Sirna Gadaa keessatti dhaloota irraa hanga dumaa/boqotaatti maarsaan adeemsa wayyoomsa diinagdee maal akka ta’e waan agarsiisu qaba. Akka qorannoo kanaatti, finni bakka lamatti qoodama; finna dhuunfaafi finna biyyaa. Finni dhuunfaa, sanyii sadeen jedhama. Isaanis ilmoo/birmaduu, (2) sanyii midhaniifi biqiltuu, (3) beelladaafi mallaqaa. Gaafa akka qabeenya walootti (biyyaatti) lakka’aman ammoo bakka shanitti qoodamu. Isaanis: (1) fiina namaa (human/social capital), (2) finna horii (financial capital)-sanyii/biqilaa/ midhaaniifi maallaqaa (3) finna lafaa/lafee (natural capital) (biyya- maasii, lafa margaa, bosona uumamaafi bishaan (lafaa-hambaa dhaloota), (4) finna durii (folkloric/cultural capital)-qabeenyaa aadaa darbaa dabarsaan dhufe (5) finna baraa (modern capitals) kanneen akka konkolaataa, daakaa midhaanii, tiraaktara, kombaayinaraa, bu’aalee kalaqaafi teeknoolojiifi kkf. hammata. Kunis iccitii yayyaba shaman gadaa kan kessatti mul’atu kan akka diinagdeen biyyaa fooya’u gumaachaa turee fi kan yeroo amma dhiibbaa haalawwaa Addunyaa (globalization)tiin dagatamaafi miidhaamaa jiru ta’uu qorannoon kun ifatti ibsa.<span class="Apple-converted-space">&nbsp;</span></p> 2024-03-15T00:00:00+00:00 Copyright (c) 2023 Ethiopian Journal of Languages and Literature